የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 21
  • አስቀድማችሁ መንግሥቱን ፈልጉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አስቀድማችሁ መንግሥቱን ፈልጉ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አስቀድማችሁ መንግሥቱን ፈልጉ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 21

መዝሙር 21

አስቀድማችሁ መንግሥቱን ፈልጉ

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 6:33)

  1. 1. ይሖዋ የመሠረተው፣

    እሱን የሚያስደስተው፣

    ችግሮችን የሚፈታው፣

    የክርስቶስ መንግሥት ነው።

    (አዝማች)

    በቅድሚያ ፈልግ መንግሥቱን፤

    ምንጊዜም ቢሆን ጽድቁን።

    ክብሩንም ተናገር ለሰው፤

    ታማኝ ሁን፣ አገልግለው።

  2. 2. ለምን ለነገ ’ንጨነቅ?

    ‘እንራብ ይሆን?’ ብለን።

    ባምላክ ይሟላል የቀረው፤

    ካስቀደምን መንግሥቱን።

    (አዝማች)

    በቅድሚያ ፈልግ መንግሥቱን፤

    ምንጊዜም ቢሆን ጽድቁን።

    ክብሩንም ተናገር ለሰው፤

    ታማኝ ሁን፣ አገልግለው።

  3. 3. ምሥራቹን ንገራቸው፤

    ያስተውሉት እርዳቸው።

    ይሖዋንና መንግሥቱን

    እንዲያደርጉ ተስፋቸው።

    (አዝማች)

    በቅድሚያ ፈልግ መንግሥቱን፤

    ምንጊዜም ቢሆን ጽድቁን።

    ክብሩንም ተናገር ለሰው፤

    ታማኝ ሁን፣ አገልግለው።

(በተጨማሪም መዝ. 27:14⁠ን፣ ማቴ. 6:34⁠፤ 10:11, 13⁠ን እና 1 ጴጥ. 1:21⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ