የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 102
  • ‘ደካማ የሆኑትን እርዱ’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘ደካማ የሆኑትን እርዱ’
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘ደካማ የሆኑትን እርዱ’
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ‘እርስ በርሳችሁ ፍቅር ይኑራችሁ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • ደካሞችን የምትመለከቱት በይሖዋ ዓይን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • “ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2020
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 102

መዝሙር 102

‘ደካማ የሆኑትን እርዱ’

በወረቀት የሚታተመው

(የሐዋርያት ሥራ 20:35)

  1. 1. ብዙ ነው ድክመታችን፣

    የሁላችንም።

    አምላክ ግን ይወደናል፤

    ያስብልናል።

    እሱ መሐሪ ነው፤

    ፍቅሩ ወደር የለው።

    እኛም ለተጨነቁት

    ፍቅር ይኑረን።

  2. 2. ጠንካራ ’ሚመስል ሰው

    ሊዝል ይችላል፤

    ስናበረታታው ግን

    በ’ምነት ይጸናል።

    አምላክ ያጸናዋል፤

    ብርታት ይሰጠዋል።

    እኛም እንዘንለት፤

    እናስብለት።

  3. 3. ደካሞችን ከመንቀፍ

    እናግዛቸው።

    ደግነት በማሳየት

    እናበርታቸው።

    ሳንሰለች በመርዳት፣

    ብንሆናቸው ብርታት፣

    ደስተኞች ይሆናሉ፤

    እፎይ ይላሉ።

(በተጨማሪም ኢሳ. 35:3, 4⁠ን፣ 2 ቆሮ. 11:29⁠ን እና ገላ. 6:2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ