የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 103
  • እረኞች—ስጦታ የሆኑ ወንዶች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እረኞች—ስጦታ የሆኑ ወንዶች
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እረኞች—ስጦታ የሆኑ ወንዶች
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • እውነትን የራስህ አድርግ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እውነትን የራስህ አድርግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ‘ለመንጋው ምሳሌ’ የሚሆኑ እረኞች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 103

መዝሙር 103

እረኞች​—ስጦታ የሆኑ ወንዶች

በወረቀት የሚታተመው

(ኤፌሶን 4:8)

  1. 1. አምላካችን በደግነቱ

    እረኞች ሰጥቶናል፤

    ምሳሌ ሆነው በማገልገል

    መንገድ ይመሩናል።

    (አዝማች)

    አምላክ ሰጥቶናል ታማኝ ወንዶች፣

    እውነተኛ እረኞች።

    ለመንጋው ’ሚጨነቁ ናቸው፤

    ምንጊዜም አድንቋቸው።

  2. 2. በርኅራኄ ይይዙናል፣

    በፍቅር በመምራት።

    ስንጎዳ ይጠግኑናል፣

    በቃል በማጽናናት።

    (አዝማች)

    አምላክ ሰጥቶናል ታማኝ ወንዶች፣

    እውነተኛ እረኞች።

    ለመንጋው ’ሚጨነቁ ናቸው፤

    ምንጊዜም አድንቋቸው።

  3. 3. ከአምላክ መንገድ እንዳንወጣ፣

    ምክር ይሰጡናል።

    ሁሌ እንድናገለግለው፣

    ያበረታቱናል።

    (አዝማች)

    አምላክ ሰጥቶናል ታማኝ ወንዶች፣

    እውነተኛ እረኞች።

    ለመንጋው ’ሚጨነቁ ናቸው፤

    ምንጊዜም አድንቋቸው።

(በተጨማሪም ኢሳ. 32:1, 2⁠ን፣ ኤር. 3:15⁠ን፣ ዮሐ. 21:15-17⁠ን እና ሥራ 20:28⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ