የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 108
  • የአምላክ ታማኝ ፍቅር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአምላክ ታማኝ ፍቅር
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአምላክ ታማኝ ፍቅር
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የይሖዋ ታማኝ ፍቅር ምን ጥቅም ያስገኝልሃል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • ይሖዋ ታማኝ ፍቅር በማሳየት ደስ ይሰኛል—አንተስ?
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ምንጊዜም ታማኝ መሆን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 108

መዝሙር 108

የአምላክ ታማኝ ፍቅር

በወረቀት የሚታተመው

(ኢሳይያስ 55:1-3)

  1. 1. ይሖዋ ፍቅር ነው፤

    ጥሩነቱ ወደር የለው።

    ልጁን ለኛ ሲል ልኮታል፤

    ቤዛ እንዲሆን ሰጥቶናል።

    ስለወደደን አዳነን፤

    ከኃጢያት፣ ከሞት ታደገን።

    (አዝማች)

    እናንት የተጠማችሁ፣

    ወደ ሕይወት ውኃ ኑ።

    ያምላካችንን ፍቅር፣

    ጥሩነት ቅመሱ።

  2. 2. ይሖዋ ፍቅር ነው፤

    ሥራው ለዚህ ምሥክር ነው።

    አሳይቷል ታላቅ ፍቅሩን፣

    ሰማይ ላይ በማንገሥ ልጁን።

    ያምላክ መንግሥት ተቋቁሟል፤

    የገባው ቃል ይፈጸማል።

    (አዝማች)

    እናንት የተጠማችሁ፣

    ወደ ሕይወት ውኃ ኑ።

    ያምላካችንን ፍቅር፣

    ጥሩነት ቅመሱ።

  3. 3. ይሖዋ ፍቅር ነው፤

    እኛም እሱን እንምሰለው።

    ቅኖችን እናስተምራቸው፤

    መንገዱን እናሳያቸው።

    ለሰዎች እንስበክ ቃሉን፤

    እንንገራቸው መል’ክቱን።

    (አዝማች)

    እናንት የተጠማችሁ፣

    ወደ ሕይወት ውኃ ኑ።

    ያምላካችንን ፍቅር፣

    ጥሩነት ቅመሱ።

(በተጨማሪም መዝ. 33:5⁠፤ 57:10⁠ን እና ኤፌ. 1:7⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ