የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 117
  • ጥሩነት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጥሩነት
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጥሩነት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ጥሩነት—እንዴት ልታዳብረው ትችላለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
  • “ጥሩነቱ ምንኛ ታላቅ ነው!”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
  • ምንጊዜም ጥሩነት አሳዩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 117

መዝሙር 117

ጥሩነት

በወረቀት የሚታተመው

(2 ዜና መዋዕል 6:41)

  1. 1. ይሖዋ ሆይ፣ ደግ አምላክ ነህ።

    ብዙ ነው በረከትህ።

    ወደር የለው ጥሩነትህ፤

    ታማኝ አምላካችን ነህ።

    ይገባናል ለማንለው

    ሞገስህ ’ናመስግንህ።

    አምልኳችን ይገባሃል፤

    በደስታ ’ናገልግልህ።

  2. 2. የሕዝቦችህ መልካም ምግባር፣

    ወንጌሉን መስበካቸው፣

    ያሳያል ጥሩነትህን

    እንደሆንክ አምላካቸው።

    በደግነት አስተማርከን፤

    እረኞችን ሾምክልን።

    መንፈስህን ’ባክህ ስጠን፤

    እኛም ጥሩ እንድንሆን።

  3. 3. ሳናዳላ ለሁሉም ሰው

    ስናሳይ ጥሩነትን፣

    ወንድሞችን ስንረዳቸው

    ስጠን በረከትህን።

    በቤተሰብ፣ በጉባኤ፣

    ባገልግሎት ላይ ስንሆን

    በመንፈስህ በመታገዝ

    እናሳይ ጥሩነትን።

(በተጨማሪም መዝ. 103:10⁠ን፣ ማር. 10:18⁠ን፣ ገላ. 5:22⁠ን እና ኤፌ. 5:9⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ