የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 127
  • ምን ዓይነት ሰው መሆን አለብኝ?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ምን ዓይነት ሰው መሆን አለብኝ?
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ምን ዓይነት ሰው መሆን አለብኝ?
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የይሖዋ ፍቅራዊ ግብዣ፦ ‘ልጄ ሆይ፣ ጥበበኛ ሁን’
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የይሖዋ ፍቅራዊ ግብዣ፦ “ልጄ ሆይ፣ ጠቢብ ሁን”
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ለይሖዋ በታማኝነት እየቆማችሁ አገልግሉት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1992
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 127

መዝሙር 127

ምን ዓይነት ሰው መሆን አለብኝ?

በወረቀት የሚታተመው

(2 ጴጥሮስ 3:11)

  1. 1. ይሖዋ አምላኬ፣ እንዴት ልክፈልህ?

    ለሰጠኸኝ ሕይወት በምን ላመስግንህ?

    ቃልህ መስታወት ነው ውስጤን የማይበት፤

    እርዳኝ ልመልከት ራሴን በሐቀኝነት።

    (መሸጋገሪያ)

    አንተን ለማገልገል ገብቻለሁ ቃል፤

    የማደርገው ሁሉ አይደለም ለይምሰል።

    ሙሉ ልቤን ላንተ እሰጥሃለሁ፤

    አንተን ማስደሰት እፈልጋለሁ።

    ልመርምረው ውስጤን ልወቀው ልቤን፤

    የምትፈልገውን ዓይነት ሰው መሆኔን።

    ታማኞችህን ሁሌ ትባርካለህ፤

    እኔም እንደ ወዳጆችህ ላስደስትህ።

(በተጨማሪም መዝ. 18:25⁠፤ 116:12⁠ን እና ምሳሌ 11:20⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ