የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 137
  • ታማኝ ሴቶች፣ ክርስቲያን እህቶች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ታማኝ ሴቶች፣ ክርስቲያን እህቶች
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ታማኝ ሴቶች፣ ክርስቲያን እህቶች
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ክርስቲያን ሴቶችን ደግፏቸው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2020
  • ለሴቶች የይሖዋ ዓይነት አመለካከት አለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2024
  • ‘በጌታ ሥራ የሚደክሙ’ ሴቶች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 137

መዝሙር 137

ታማኝ ሴቶች፣ ክርስቲያን እህቶች

በወረቀት የሚታተመው

(ሮም 16:2)

  1. 1. ሣራና አስቴር፣ ማርያም፣ ሩት፣ ሌሎችም፣

    ጎበዝ ሴቶች፣ ታማኝ ሚስቶች ነበሩ፤

    ከምንም በላይ ለአምላክ ያደሩ።

    እነዚ’ን ታማኞች በስም አውቀናል፤

    ግን ስማቸው ባይሰፍርም በቃሉ፣

    ሞገሱን ያገኙ ብዙ ሴቶች አሉ።

  2. 2. ታማኞችና ደፋሮችም ናቸው፤

    ጥሩነትና ደግነት ያላቸው።

    መልካም ባሕርያቸው ነው መለያቸው።

    ጥሩ ምሳሌ ሆኑ ለሁሉም ሰው።

    እነሱን የምትመስሉ እህቶች፣

    መልካም ባሕርያችሁ ይጠቅማል ለሌሎች።

  3. 3. እናት፣ እህት፣ ሚስትና መበለቶች

    ድርሻቹን በደስታ ትወጣላችሁ።

    ልከኞች ናችሁ፣ ከልብ ’ምትገዙ፤

    አትፍሩ ሞገሱን ስላገኛችሁ።

    ውድ እህቶቻችን በሉ በርቱ፤

    ይሖዋ ያጽናችሁ፤ ቀርቧል ሽልማቱ።

(በተጨማሪም ፊልጵ. 4:3⁠ን፣ 1 ጢሞ. 2:9, 10⁠ን እና 1 ጴጥ. 3:4, 5⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ