የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 145
  • አምላክ የሰጠው የገነት ተስፋ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አምላክ የሰጠው የገነት ተስፋ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አምላክ የሰጠው የገነት ተስፋ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “ገነት ውስጥ እንገናኝ!”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ገነት የምትገኘው የት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 145

መዝሙር 145

አምላክ የሰጠው የገነት ተስፋ

በወረቀት የሚታተመው

(ሉቃስ 23:43)

  1. 1. በክርስቶስ ሺህ ዓመት ግዛት፣

    ትሆናለች ምድር ገነት።

    ኃጢያት፣ በደል ይደመሰሳል፤

    ሥቃይ፣ ሞትም ይወገዳል።

    (አዝማች)

    ምድርን ገነት ያደርጋታል፤

    በእምነት ዓይን ይታየናል።

    ተስፋው በቅርብ ይፈጸማል፤

    የገባው ቃል ይታመናል።

  2. 2. ሙታን በቅርብ ተስፋ አላቸው፤

    ይነሳሉ፣ ዓላማው ነው።

    ‘በገነት ውስጥ ትኖራለህ’ ሲል

    የአምላክ ልጅ ተስፋ ሰጥቷል።

    (አዝማች)

    ምድርን ገነት ያደርጋታል፤

    በእምነት ዓይን ይታየናል።

    ተስፋው በቅርብ ይፈጸማል፤

    የገባው ቃል ይታመናል።

  3. 3. የአምላክ ልጅ ተስፋ ሰጥቶናል፤

    የምድራችን ንጉሥ ሆኗል።

    ምስጋናችን ላምላክ ይድረሰው፤

    በየ’ለቱ ’ናወድሰው።

    (አዝማች)

    ምድርን ገነት ያደርጋታል፤

    በእምነት ዓይን ይታየናል።

    ተስፋው በቅርብ ይፈጸማል፤

    የገባው ቃል ይታመናል።

(በተጨማሪም ማቴ. 5:5⁠፤ 6:10⁠ን እና ዮሐ. 5:28, 29⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ