የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 151
  • አምላክ ይጣራል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አምላክ ይጣራል
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አምላክ ይጣራል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የዘላለም ሕይወት ተስፋ ተሰጥቶናል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የዘላለም ሕይወት ተስፋ ተሰጥቶናል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እውነትን የራስህ አድርግ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 151

መዝሙር 151

አምላክ ይጣራል

በወረቀት የሚታተመው

(ኢዮብ 14:13-15)

  1. 1. የሰው ሕይወት ጠፊ ነው እንፋሎት፤

    ዛሬ ታይቶ ለቅጽበት።

    ስንሞት ሁሉም ነገር ያከትማል፤

    እንባ፣ ሐዘን ይነግሣል።

    ሰው ይነሳል ወይ አንዴ ከሞተ?

    አምላክ ቃል ገብቶልናል፦

    (አዝማች)

    ይጣራል፤ ይመልሳሉ፤

    በሕይወት ይኖራሉ።

    የ’ጁ ሥራዎች ናቸው፤

    ይጓጓል ሊያስነሳቸው።

    እንግዲያው እምነት ይኑርህ፤

    ይሖዋ ’ንደሚያስነሳህ።

    የ’ጁ ሥራ ስለሆ’ን

    ዘላለም እ’ኖራለን።

  2. 2. ያምላካችን ወዳጆች ቢሞቱም

    በፍጹም አይረሱም።

    ያንቀላፉ፣ ባምላክ መዝገብ ያሉ፣

    ቃል ገብቷል ይነቃሉ።

    ከዚያም አንድ ላይ እንኖራለን

    በገነት ለዘላለም።

    (አዝማች)

    ይጣራል፤ ይመልሳሉ፤

    በሕይወት ይኖራሉ።

    የ’ጁ ሥራዎች ናቸው፤

    ይጓጓል ሊያስነሳቸው።

    እንግዲያው እምነት ይኑርህ፤

    ይሖዋ ’ንደሚያስነሳህ።

    የ’ጁ ሥራ ስለሆ’ን

    ዘላለም እ’ኖራለን።

(በተጨማሪም ዮሐ. 6:40⁠፤ 11:11, 43⁠ን እና ያዕ. 4:14⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ