የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 153
  • ድፍረት ስጠኝ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ድፍረት ስጠኝ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ደፋር . . . ሁን፤ ሥራህንም ጀምር”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • ደፋሮች ሁኑ!
    መጠበቂያ ግንብ—1993
  • “ደፋርና ብርቱ ሁን”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • ደፋር መሆን ያን ያህል ከባድ አይደለም
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 153

መዝሙር 153

ድፍረት ስጠኝ

በወረቀት የሚታተመው

(2 ነገሥት 6:16)

  1. 1. ፍርሃት፣ ስጋት አለኝ፤

    የነገን አላውቅም።

    ግን አንተ ትመራኛለህ፤

    ከ’ኔ ጋር ነህ ሁሌም።

    ሕይወት ፈተና ነው።

    ግን ይህን አውቃለሁ፦

    አንተ ምንጊዜም ታማኝ ነህ፤

    ሕይወቴ በ’ጅህ ነው።

    (አዝማች)

    ይሖዋ የ’ምነት ዓይን ስጠኝ፤

    ደፋር ልሁን እርዳኝ።

    ከሚቃወሙን ይበልጣሉ፤

    ከጎናችን ያሉ።

    ደፋር ልሁን እርዳኝ፤

    ድፍረት ያጸናኛል።

    ይሖዋ ድፍረት ስጠኝ፤

    ባንተ ድል ይገኛል።

  2. 2. ማንም ሰው ይፈራል፤

    እኔም ደካማ ነኝ።

    አንተ ግን ሁሌም ኃያል ነህ፤

    ዓለት፣ ምሽግ ሆንከኝ።

    ደፋር ልሁን እርዳኝ፤

    ልቤ ጽኑ ይሁን።

    አይደለም ዘላቂ ጉዳት

    እስርም ሆነ ሞት።

    (አዝማች)

    ይሖዋ የ’ምነት ዓይን ስጠኝ፤

    ደፋር ልሁን እርዳኝ።

    ከሚቃወሙን ይበልጣሉ፤

    ከጎናችን ያሉ።

    ደፋር ልሁን እርዳኝ፤

    ድፍረት ያጸናኛል።

    ይሖዋ ድፍረት ስጠኝ፤

    ባንተ ድል ይገኛል።

    (አዝማች)

    ይሖዋ የ’ምነት ዓይን ስጠኝ፤

    ደፋር ልሁን እርዳኝ።

    ከሚቃወሙን ይበልጣሉ፤

    ከጎናችን ያሉ።

    ደፋር ልሁን እርዳኝ፤

    ድፍረት ያጸናኛል።

    ይሖዋ ድፍረት ስጠኝ፤

    ባንተ ድል ይገኛል።

    ይሖዋ ድፍረት ስጠኝ፤

    ባንተ ድል ይገኛል።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ