የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 160
  • ወንጌል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ወንጌል
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘መልካም ዜና ማብሰር’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • ወንጌል ሊጠቅምህ የሚችለው እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1992
  • ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ሁሉም ሰው የሚያስፈልገው ምሥራች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 160

መዝሙር 160

ወንጌል

በወረቀት የሚታተመው

(ሉቃስ 2:10)

  1. 1. ‘ክብር ይሁን በአርያም’

    ተሰማ ላለም፤

    ምሥራች ከወደ ቤተልሔም።

    መጣ አዳኙ፣

    ለኖሩ ሲመኙ።

    (አዝማች)

    ወንጌል ነው ብርሃን፤

    ተወልዷል ጌታ፣

    የያህ ስጦታ!

    ወንጌል ነው ብስራት፤

    ባዋቂ፣ በልጅ

    ላለም ይታወጅ፤

    መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት።

  2. 2. ሰላም፣ ጽድቅ መሠረቱ

    በትረ መንግሥቱ፤

    ለበረከት አለቅነቱ።

    መልሕቅ ለነፍስ፣

    ለ’ውነት ቆሟል ’የሱስ።

    (አዝማች)

    ወንጌል ነው ብርሃን፤

    ተወልዷል ጌታ፣

    የያህ ስጦታ!

    ወንጌል ነው ብስራት፤

    ባዋቂ፣ በልጅ

    ላለም ይታወጅ፤

    መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት።

    (አዝማች)

    ወንጌል ነው ብርሃን፤

    ተወልዷል ጌታ፣

    የያህ ስጦታ!

    ወንጌል ነው ብስራት፤

    ባዋቂ፣ በልጅ

    ላለም ይታወጅ፤

    መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት።

(በተጨማሪም ማቴ. 24:14⁠ን፣ ዮሐ. 8:12⁠ን፣ 14:6⁠ን፣ ኢሳ. 32:1⁠ን እና 61:2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ