የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 161
  • ፈቃድህን ማድረግ ያስደስተኛል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ፈቃድህን ማድረግ ያስደስተኛል
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የዘላለም ደስታ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለደስታችን ምክንያት የሆኑ ነገሮች
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የአንባብያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
  • ለደስታችን ምክንያት የሆኑ ነገሮች
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 161

መዝሙር 161

ፈቃድህን ማድረግ ያስደስተኛል

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 40:8)

  1. 1. ልጅህ ላንተ መኖርን መርጦ፣

    ሲወጣ ዮርዳኖስ ገብቶ፤

    ልቡ ሞላ ፍቅርህን ሰምቶ፤

    ‘እነሆኝ!’ አለህ ወዶ።

    ዓለም እንዲያውቅህ መሠከረ፤

    ‘ይህ ነው’ አለ ‘አባቴ!’

    ኖረልህ ሳይሳሳ ለራሱ፤

    እኔም ይህ ነው ስለቴ።

    (አዝማች)

    ፈቃድህን ታድርግ ነፍሴ፤

    መሻቴ ነው፣ ለኔስ ሐሴት።

    ላገልግልህ፣ ልኑርልህ፤

    ልብህ ይደሰት በኔ።

    ፈቃድህን ታድርግ ነፍሴ፤

    ደስታዬ ነው፣ ሕግህ ውርሴ።

    ፍቅርህ ጠራኝ፣ ፍቅርህ ገዛኝ፤

    ያንተው ይሁን ሕይወቴ፣

    እስትንፋሴ።

  2. 2. እያደር ሲያውቅህ ወዶህ ልቤ፣

    በሐሴት ተሞልቷል ውስጤ፤

    አውርቼ አልጠግብም ስላንተ፣

    ዝም አይልም አንደበቴ።

    ካገልጋዮችህ መሃል አ’ርገኝ፤

    ’ባክህ ስምህን ልጥራ።

    እሳላለሁ ሁሉን ልሰጥህ፤

    ያንተው አ’ርገኸኝ ልኩራ።

    (አዝማች)

    ፈቃድህን ታድርግ ነፍሴ፤

    መሻቴ ነው፣ ለኔስ ሐሴት።

    ላገልግልህ፣ ልኑርልህ፤

    ልብህ ይደሰት በኔ።

    ፈቃድህን ታድርግ ነፍሴ፤

    ደስታዬ ነው፣ ሕግህ ውርሴ።

    ፍቅርህ ጠራኝ፣ ፍቅርህ ገዛኝ፤

    ያንተው ይሁን ሕይወቴ፣

    እስትንፋሴ።

    ላንተው ትኑር ነፍሴ።

(በተጨማሪም መዝሙር 40:3, 10⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ