የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 ሚያዝያ ገጽ 4
  • ኢዮብ መጥፎ አስተሳሰቦችን ተዋግቷል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኢዮብ መጥፎ አስተሳሰቦችን ተዋግቷል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ኢዮብ የይሖዋን ስም ከፍ ከፍ አድርጓል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • “ይሖዋን ተስፋ አድርግ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2022
  • ኢዮብ ማን ነበር?
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • “ንጹሕ አቋሜን አላጎድፍም!”
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 ሚያዝያ ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኢዮብ 21-27

ኢዮብ መጥፎ አስተሳሰቦችን ተዋግቷል

ኢዮብ ላለመስማት ጆሮውን ይዞ

ሰይጣን በዛሬው ጊዜ የይሖዋ አገልጋዮችን ተስፋ ለማስቆረጥ ውሸትን እንደ መሣሪያ ይጠቀማል። ሰይጣን በሚነዛው ውሸትና ይሖዋ በሚሰማው ስሜት መካከል ያለው ልዩነት በኢዮብ መጽሐፍ ላይ እንዴት እንደተገለጸ ልብ በል። ይሖዋ ስለ አንተ እንደሚያስብ እርግጠኛ እንድትሆን ያስቻሉህን ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች ጻፍ።

ሰይጣን የሚያስፋፋቸው ውሸቶች

የይሖዋ ስሜት

አምላክ ከአገልጋዮቹ ብዙ ነገር ስለሚጠብቅ በሚያደርጉት ነገር አይደሰትም። የትኛውም ፍጡር እሱን ማስደሰት አይችልም (ኢዮብ 4:18፤ 25:5)

ይሖዋ የምናደርገውን ልባዊ ጥረት ከፍ አድርጎ ይመለከታል (ኢዮብ 36:5)

ሰው አምላክን ሊጠቅመው አይችልም (ኢዮብ 22:2)

ይሖዋ በታማኝነት የምናቀርበውን አገልግሎት ይቀበላል እንዲሁም ይባርካል (ኢዮብ 33:26፤ 36:11)

አምላክ ጻድቅ መሆን አለመሆንህ ግድ አይሰጠውም (ኢዮብ 22:3)

ይሖዋ ጻድቅ ሰዎችን በትኩረት ይመለከታል (ኢዮብ 36:7)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ