የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 ግንቦት ገጽ 7
  • ድፍረት የሚገኘው ከይሖዋ ነው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ድፍረት የሚገኘው ከይሖዋ ነው
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ዳዊት አልፈራም
    ልጆቻችሁን አስተምሩ
  • “ውጊያው የይሖዋ ነው”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2016
  • “ፈቃድህን እንድፈጽም አስተምረኝ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • “ደፋር . . . ሁን፤ ሥራህንም ጀምር”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 ግንቦት ገጽ 7

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | መዝሙር 26-33

ድፍረት የሚገኘው ከይሖዋ ነው

ዳዊት፣ ይሖዋ እንዴት እንዳዳነው ማስታወሱ ድፍረት ሰጥቶታል

27:1-3

  • ይሖዋ፣ ወጣቱ ዳዊትን ከአንበሳ አድኖታል

  • ይሖዋ፣ ዳዊት በጎቹን ሊያጠቃ የመጣውን ድብ እንዲገድል ረድቶታል

  • ይሖዋ፣ ዳዊት ጎልያድን ድል እንዲያደርግ ረድቶታል

ዳዊት ይሖዋ ከአንበሳ እንዳዳነው፣ ድብ እንዲገድል እንደረዳውና ጎልያድን ለመግደል እንደረዳው ሲያስታውስ

እንደ ዳዊት ደፋሮች ለመሆን ምን ይረዳናል?

27:4, 7, 11

  • ጸሎት

  • አገልግሎት

  • በስብሰባዎች ላይ መገኘት

  • የግል ጥናትና የቤተሰብ አምልኮ

  • ሌሎችን ማበረታታት

  • ይሖዋ ቀደም ሲል እንዴት እንደረዳን ማስታወስ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ