የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 ነሐሴ ገጽ 5
  • ይሖዋ አፈር መሆናችንን ያስታውሳል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ አፈር መሆናችንን ያስታውሳል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘ትቢያ መሆናችንን ያስባል’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • “ነፍሴ ሆይ፣ ይሖዋን ባርኪ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1999
  • አምላክ ከባድ ኃጢአቶችን ይቅር ይላል?
    ንቁ!—2008
  • ‘ይቅር ለማለት ዝግጁ’ የሆነ አምላክ
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 ነሐሴ ገጽ 5

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | መዝሙር 102-105

ይሖዋ አፈር መሆናችንን ያስታውሳል

አንድ ሰው በእጁ አፈር ይዞ በከዋክብት ስለተሞላው ሰማይ፣ ስለ ፀሐይ እንዲሁም አባት ለልጁ ስለሚያሳየው ርኅራኄ እያሰላሰለ

ዳዊት የይሖዋን ምሕረት ለማስረዳት ዘይቤያዊ አነጋገር ተጠቅሟል።

  • በከዋክብት የተሞላ ሰማይ

    103:11

    በከዋክብት በተሞላው ሰማይና በምድር መካከል ያለውን ርቀት ሙሉ በሙሉ መረዳት እንደማንችለው ሁሉ የይሖዋ ታማኝ ፍቅር ምን ያህል ታላቅ እንደሆነም መረዳት አንችልም

  • ፀሐይ

    103:12

    የፀሐይ መውጫ ከፀሐይ መግቢያ እንደሚርቅ ሁሉ ይሖዋ ኃጢአታችንን እኛ ልናስበው ከምንችለው በላይ ከእኛ ያርቀዋል

  • አንድ አባት ለልጁ ርኅራኄ ሲያሳይ

    103:13

    አንድ አባት ችግር ላይ ለወደቀ ልጁ እንደሚራራ ሁሉ ይሖዋም በሠሩት ኃጢአት ምክንያት ለተደቆሱ ንስሐ የገቡ ሰዎች ምሕረት ያሳያል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ