የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 ታኅሣሥ ገጽ 8
  • ሥልጣንን አላግባብ መጠቀም ሥልጣንን ያሳጣል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሥልጣንን አላግባብ መጠቀም ሥልጣንን ያሳጣል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከዳተኛነትን የሚመለከት የማስጠንቀቂያ ትምህርት
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 1
  • ተግሣጽ—የአምላክ ፍቅር መግለጫ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • ንጉሡ ያሳየው እምነት ተካሰ
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 1
  • ይህን ያውቁ ኖሯል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 ታኅሣሥ ገጽ 8

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኢሳይያስ 17-23

ሥልጣንን አላግባብ መጠቀም ሥልጣንን ያሳጣል

ሸብና ‘በቤቱ ላይ የተሾመ’ መጋቢ እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል፤ ሸብና የተሾመው በንጉሥ ሕዝቅያስ ቤት ላይ ሳይሆን አይቀርም። ከንጉሡ ቀጥሎ ያለውን ከፍተኛ ሥልጣን የያዘው እሱ ነው፤ በመሆኑም ብዙ ይጠበቅበታል

ሸብና ለራሱ የመቃብር ቦታ እንዲሠሩለት ሰዎችን ሲያዝ

22:15, 16

  • ሸብና የይሖዋ ሕዝቦች የሚያስፈልጋቸውን ነገሮች ማሟላት ነበረበት

  • እሱ ግን ራስ ወዳድ ስለነበር ለራሱ ክብር ለማግኘት ይሯሯጥ ነበር

22:20-22

  • ይሖዋ ሸብናን በኤልያቄም ተክቶታል

  • ኤልያቄም ኃይልንና ሥልጣንን የሚያመለክተው ‘የዳዊት ቤት ቁልፍ’ ተሰጥቶታል

እስቲ የሚከተለውን አስብ፦ ሸብና ሥልጣኑን ተጠቅሞ ሌሎችን መርዳት ይችል የነበረው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ