የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ሰኔ ገጽ 4
  • በትዕግሥት መጠባበቅ ለመጽናት ይረዳናል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በትዕግሥት መጠባበቅ ለመጽናት ይረዳናል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በትዕግሥት የመጠበቅ ዝንባሌ ይኑራችሁ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
  • ይሖዋን በደስታ መጠበቅ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • የሰቆቃወ ኤርምያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • ‘ነፍስህ እኔን ለመርዳት ታጎነብሳለች’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ሰኔ ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሰቆቃወ ኤርምያስ 1-5

በትዕግሥት መጠባበቅ ለመጽናት ይረዳናል

ኤርምያስ ከባድ መከራ ቢደርስበትም አዎንታዊ አመለካከት ይዞ እንዲጸና የረዳው ምንድን ነው?

3:20, 21, 24, 26, 27

  • ኤርምያስ፣ ይሖዋ ከሕዝቡ መካከል ንስሐ የገቡትን ለመርዳት ‘እንደሚያጎነብስ’ እና ካሉበት አሳዛኝ ሁኔታ እንደሚያወጣቸው እርግጠኛ ነበር

  • ኤርምያስ “በልጅነቱ ቀንበር [መሸከምን]” ተምሯል። አንድ ሰው በወጣትነቱ የእምነት ፈተናዎችን በጽናት መወጣቱ፣ ከጊዜ በኋላ በሕይወቱ ውስጥ የሚያጋጥሙትን ተፈታታኝ ሁኔታዎች በተሳካ ሁኔታ ለመወጣት ይረዳዋል

ኤርምያስ ሲጸልይ፤ የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ተማርከው ሲወሰዱ

ወደፊት ለሚያጋጥሙኝ ተፈታታኝ ሁኔታዎች መዘጋጀት የምችለው እንዴት ነው?

በትዕግሥት እንደምጠባበቅ ማሳየት የምችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ