የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ኅዳር ገጽ 4
  • ከስህተታችሁ ተማሩ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከስህተታችሁ ተማሩ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከዮናስ መጽሐፍ የምናገኛቸው ትምህርቶች
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ከሠራው ስህተት ተምሯል
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • ከሠራው ስህተት ተምሯል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ዮናስ ስለ ይሖዋ ምሕረት ትምህርት አገኘ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ኅዳር ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ከአብድዩ 1–ዮናስ 4

ከስህተታችሁ ተማሩ

ስህተት በምንሠራበት ጊዜ ይሖዋ፣ መስተካከል እንደማንችል አድርጎ በማሰብ ተስፋ እንደማይቆርጥብን የዮናስ ታሪክ ያሳያል። ሆኖም ይሖዋ ከስህተታችን እንድንማርና አስፈላጊውን ለውጥ እንድናደርግ ይጠብቅብናል።

ዮናስ 1:3

ዮናስ ከይሖዋ ተልእኮ በተሰጠው ወቅት ምን ስህተት ሠርቷል?

ከኢዮጴ ወደ ጠርሴስ የሚወስደው የባሕር መንገድ

ዮናስ 2:1-10

ዮናስ ምን በማለት ጸልዮ ነበር? ይሖዋስ ምን ምላሽ ሰጥቶታል?

ዮናስ በባሕሩ ዳርቻ ላይ ሆኖ ሲጸልይ

ዮናስ 3:1-3

ዮናስ ከስህተቱ እንደተማረ ያሳየው እንዴት ነው?

ከኢዮጴ ወደ ነነዌ የሚወስደው መንገድ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ