የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ታኅሣሥ ገጽ 2
  • የቁጣው ቀን ሳይመጣ ይሖዋን ፈልጉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የቁጣው ቀን ሳይመጣ ይሖዋን ፈልጉ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የቁጣው ቀን ሳይመጣ ይሖዋን ፈልጉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • ነቢያትን አርዓያ አድርጋችሁ ተመልከቷቸው—ሶፎንያስ
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2014
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • “እናንተ ገሮች ሁሉ ይሖዋን ፈልጉ”
    መጠበቂያ ግንብ—1993
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ታኅሣሥ ገጽ 2
ሶፎንያስ እስራኤላውያንን ሲያነጋግር

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሶፎንያስ 1–ሐጌ 2

የቁጣው ቀን ሳይመጣ ይሖዋን ፈልጉ

ሶፎ 2:2, 3

ይሖዋ በቁጣው ቀን እንዲሰውረን ከፈለግን ራሳችንን ለእሱ መወሰናችን ብቻ በቂ አይደለም። ሶፎንያስ ለእስራኤላውያን የሰጠውን መመሪያ መከተል ይኖርብናል።

  • ይሖዋን ፈልጉ፦ ከድርጅቱ ጋር በመተባበር ከይሖዋ ጋር የተቀራረበ ዝምድና ይዞ መኖር

  • ጽድቅን ፈልጉ፦ በጽድቅ ላይ የተመሠረቱትን የይሖዋን ሕጎች ማክበር

  • የዋህነትን ፈልጉ፦ ለአምላክ ፈቃድ በትሕትና መገዛት እንዲሁም የእሱን ተግሣጽ መቀበል

ይሖዋን፣ ጽድቅንና ትሕትናን ይበልጥ መፈለግ የምችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ