የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ግንቦት ገጽ 5
  • ከሁሉ የበለጠ የሰጠችው እሷ ናት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከሁሉ የበለጠ የሰጠችው እሷ ናት
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በጥንት ዘመን የነበረው ሕይወት​—ገንዘብ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ይህን ያውቁ ኖሯል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • አርዓያ የሚሆኑ ሰዎች​—ድሃዋ መበለት
    ወጣቶች የሚጠይቋቸው ጥያቄዎችና ተግባራዊ መሆን የሚችሉ መልሶች፣ ጥራዝ 2
  • አነስተኛ ዋጋ ያላቸው ሁለት ሳንቲሞች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2012
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ግንቦት ገጽ 5
አንዲት ድሃ መበለት በቤተ መቅደሱ የመዋጮ ሣጥን ውስጥ ሳንቲሞችን ስትከት

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ማርቆስ 11-12

ከሁሉ የበለጠ የሰጠችው እሷ ናት

12:41-44

ይህ ዘገባ ከሚከተሉት ነጥቦች ጋር በተያያዘ ምን ትምህርት ይዟል?

  • ይሖዋ የምናደርገውን ነገር ከፍ አድርጎ ይመለከታል

  • ይሖዋን ለማገልገል አቅማችን የፈቀደውን ሁሉ እናድርግ

  • አሁን እያደረግን ያለነውን ነገር ከዚህ በፊት እናደርግ ከነበረው ወይም ሌሎች ሰዎች እያደረጉ ካሉት ነገር ጋር አናወዳድር

  • ድሆች የሚሰጡት መጠን ትንሽ ሊሆን ቢችልም ይህን ከማድረግ ወደኋላ ማለት የለባቸውም

ምን ሌሎች ትምህርቶች አግኝታችኋል?

ይህን ታውቅ ነበር?

ሁለት ሌፕተን

ሌፕተን

መበለቲቱ በመዋጮ ሣጥኑ ውስጥ የጨመረችው ሁለት ሌፕተን ሳይሆን አይቀርም። ይህም አንድ የቀን ሠራተኛ 15 ደቂቃ ሠርቶ የሚያገኘው ገንዘብ ነው። ኢየሱስ መበለቲቱ እነዚህን ሁለት ትናንሽ ሳንቲሞች መዋጮ አድርጋ መስጠቷን ጠቃሚ ትምህርት ለማስተላለፍ ተጠቅሞበታል።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ