የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ግንቦት ገጽ 6
  • ይሖዋ ደፋር እንድትሆን ይረዳሃል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ደፋር እንድትሆን ይረዳሃል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አምላክ በሰው ልጆች ላይ የሚደርሰው መከራ ያሳስበዋል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • የሚከተሉትን ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት ልብ ብላችሁ አዳምጡ
    የ2018-2019 የወረዳ ስብሰባ ፕሮግራም—የወረዳ የበላይ ተመልካች የሚገኝበት
  • ‘የአምላክን ቃል በድፍረት ተናገሩ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • አምላክ መከራና ሥቃይ እንዲኖር የፈቀደው ለምንድን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ግንቦት ገጽ 6
እስራኤላዊቷ ልጃገረድ የንዕማንን ሚስት ስታነጋግር

ክርስቲያናዊ ሕይወት

ይሖዋ ደፋር እንድትሆን ይረዳሃል

ትምህርት ቤት ውስጥ የይሖዋ ምሥክር መሆንህን መናገር ወይም ምሥራቹን መስበክ ያስፈራሃል? ከሆነ ‘እንደ ምንም ብለህ በድፍረት’ መናገር የምትችለው እንዴት ነው? (1ተሰ 2:2) እንዲህ ለማድረግ የሚያነሳሳህ ምንድን ነው? ይሖዋ ደፋር እንድትሆን ይረዳሃል የሚለውን ቪዲዮ ከተመለከትክ በኋላ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ለመስጠት ሞክር፦

  1. ሶፊያ ከታላቁ አስተማሪ ተማር የተባለውን መጽሐፍ ለዞዪ ስትሰጣት፤ የይሖዋ ምሥክር የሆነ አንድ ልጅ ወጣቶች የሚጠይቋቸው ጥያቄዎች የተባለውን መጽሐፍ አብሮት ለሚማር ልጅ ሲያነብለት

    ሶፊያ ደፋር እንድትሆን የረዳት ምንድን ነው?

  2. ሶፊያ ከቤተሰቧ ጋር ያደረገችው ልምምድ የጠቀማት እንዴት ነው?

  3. አብረውህ ለሚማሩ ልጆች መመሥከር ያለብህ ለምንድን ነው?

  4. በአሁኑ ወቅት በትምህርት ላይ ባትሆንም እንኳ ከዚህ ቪዲዮ ምን ትምህርት ታገኛለህ?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ