የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ጥቅምት ገጽ 3
  • ኢየሱስን በርኅራኄው ምሰሉት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኢየሱስን በርኅራኄው ምሰሉት
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “በጣም አዘነላቸው”
    “ተከታዬ ሁን”
  • እንደ ይሖዋ ሩኅሩኅ ሁኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • ‘ከአንጀት የሚራራልን አምላካችን’
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
  • “ርኅሩኆች” ሁኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ጥቅምት ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዮሐንስ 11-12

ኢየሱስን በርኅራኄው ምሰሉት

ኢየሱስ ማርያምን ሲያጽናናት

11:23-26, 33-35, 43, 44

ኢየሱስ ርኅራኄ ማሳየቱና ራሱን በሌሎች ቦታ ማስቀመጡ አስገራሚ የሆነው ለምንድን ነው?

  • ኢየሱስ፣ ሌሎች ሰዎች የደረሱባቸው አንዳንድ ችግሮች ባይደርሱበትም ራሱን በእነሱ ቦታ በማስቀመጥ ሥቃያቸውን ተረድቶላቸዋል

  • ኢየሱስ ስሜቱን በሰዎች ፊት መግለጽ አላሳፈረውም

  • ኢየሱስ እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ለመርዳት እርምጃ ወስዷል

በዕድሜ የገፋች እህት አንዲትን ወጣት እህት አቅፋ ስታጽናናት

እኔስ ለሌሎች አሳቢነት ማሳየት የምችለው በየትኞቹ መንገዶች ነው?

የተቸገሩትን መርዳት የምችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ