የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ጥር ገጽ 6
  • ጳውሎስ በመርከብ ወደ ሮም ተጓዘ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጳውሎስ በመርከብ ወደ ሮም ተጓዘ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጳውሎስ ወደ ሮም ተወሰደ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • “ከእናንተ አንድም ሰው አይጠፋም”
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
  • ጳውሎስ የደረሰበትን መከራ በድል ተወጣ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1999
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ጥር ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | የሐዋርያት ሥራ 27-28

ጳውሎስ በመርከብ ወደ ሮም ተጓዘ

27:23, 24፤ 28:1, 2, 16, 17

ጳውሎስ እስረኛ ቢሆንም ስለ እምነቱ ለሌሎች ከመመሥከር ወደኋላ አላለም። በመርከብ እየተጓዙ ሳለ ለመርከበኞቹና አብረውት ለሚጓዙት መንገደኞች ምሥራቹን ሰብኳል። የመርከብ አደጋ አጋጥሟቸው ወደ ማልታ ደሴት ከደረሱ በኋላም ቢሆን ከሕመማቸው ለፈወሳቸው ሰዎች ሰብኮላቸው እንደሚሆን አያጠራጥርም። ሮም ከደረሰ ከሦስት ቀን በኋላ የአይሁዳውያንን ታላላቅ ሰዎች ጠርቶ መሥክሮላቸዋል። ጳውሎስ የቁም እስረኛ ሆኖ ለሁለት ዓመት በቆየበት ጊዜም ወደ እሱ ለመጡት ሁሉ መሥክሯል።

የተለያዩ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ቢኖሩብህም ምሥራቹን ለመስበክ ምን ማድረግ ትችላለህ?

ጳውሎስ ሮም ውስጥ በአንድ ወታደር እየተጠበቀ ለአይሁዳውያን ታላላቅ ሰዎች ሲመሠክር፤ ጳውሎስ ከቂሳርያ ወደ ሮም የሄደበት መንገድ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ