የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ግንቦት ገጽ 3
  • የእርዳታ አገልግሎታችን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የእርዳታ አገልግሎታችን
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የእርዳታ አገልግሎት
    የአምላክ መንግሥት እየገዛ ነው!
  • በመጋቢት ወይም በሚያዝያ ረዳት አቅኚ ሆነህ ማገልገል ትችላለህ?
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ግንቦት ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | 2 ቆሮንቶስ 7-10

የእርዳታ አገልግሎታችን

8:1-4፤ 9:7

የክርስቲያኖች አገልግሎት ሁለት ገጽታዎች አሉት፤ አንደኛው “የማስታረቅ አገልግሎት” ወይም የስብከቱና የማስተማሩ ሥራችን ሲሆን ሌላኛው ደግሞ ለእምነት ባልንጀሮቻችን የምንሰጠው ‘የእርዳታ አገልግሎት’ ነው። (2ቆሮ 5:18-20፤ 8:4) በመሆኑም ለአምላክ የምናቀርበው ቅዱስ አገልግሎት የተቸገሩ ክርስቲያኖችን መርዳትንም ይጨምራል። ይህን ማድረጋችን ምን ጥቅሞች አሉት?

  • ወንድሞቻችንና እህቶቻችን የሚያስፈልጓቸው ነገሮች በሚገባ እንዲሟሉላቸው ያደርጋል።—2ቆሮ 9:12ሀ

  • አደጋ የደረሰባቸው ወንድሞቻችን ወደ ቀድሞው መንፈሳዊ እንቅስቃሴያቸው እንዲመለሱ ይረዳል፤ ለምሳሌ፣ በስብከቱ ሥራ በቅንዓት በመካፈል ለአምላክ ምስጋና ለማቅረብ ያስችላቸዋል።—2ቆሮ 9:12ለ

  • ለይሖዋ ክብር ያመጣል። (2ቆሮ 9:13) የእርዳታ ሥራ፣ ለይሖዋ ምሥክሮች በጎ አመለካከት የሌላቸውን ጨምሮ ለሁሉም ሰው ጥሩ ምሥክርነት ይሰጣል።

በጥንት ዘመን አንድ ቤተሰብ የገንዘብ መዋጮ ሲያደርግ፤ የአደጋ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ኮሚቴ ውስጥ የሚሠሩ ወንድሞች የአንዲት አረጋዊት እህትን ቤት ሲጠግኑላቸው
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ