የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ሐምሌ ገጽ 3
  • “እርስ በርስ ተበረታቱ እንዲሁም እርስ በርስ ተናነጹ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “እርስ በርስ ተበረታቱ እንዲሁም እርስ በርስ ተናነጹ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “በየዕለቱ እርስ በርሳችሁ ተበረታቱ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
  • “ከበፊቱ ይበልጥ” እርስ በርስ እንበረታታ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • እርስ በርስ እንበረታታ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እርስ በርስ እንበረታታ
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ሐምሌ ገጽ 3
አንዲት አረጋዊ እህት ሁለት ወጣት እህቶችን ቡና ስትጋብዛቸው

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | 1 ተሰሎንቄ 1-5

“እርስ በርስ ተበረታቱ እንዲሁም እርስ በርስ ተናነጹ”

5:11-14

እያንዳንዱ ክርስቲያን ሌሎችን ማበረታታት ይችላል። ለምሳሌ ያህል፣ አዘውትረን በስብሰባዎች ላይ መገኘታችንና በአገልግሎት መካፈላችን የእምነት ባልንጀሮቻችንን ያበረታታቸዋል፤ ምናልባትም ይህን የምናደርገው በጤና እክል ወይም በሌሎች ችግሮች የተነሳ “ከፍተኛ ተጋድሎ” እያደረግን ይሆናል። (1ተሰ 2:2 ግርጌ) ከዚህም በተጨማሪ ማበረታቻ የሚያስፈልጋቸው ወንድሞቻችንን ለማበረታታት ምን ማለት እንደምንችል አስቀድመን በማሰብና ከተቻለ ደግሞ ምርምር በማድረግ፣ እነሱን የሚያጽናና ሐሳብ መናገር እንችላለን።

አስቸጋሪ ሁኔታ የገጠመውን አንድ ክርስቲያን ለማበረታታት የሚረዱ ጠቃሚ ሐሳቦችን የት ማግኘት ትችላለህ?

ከጉባኤህ አባላት መካከል ማንን ማበረታታት ትፈልጋለህ?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ