የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ነሐሴ ገጽ 4
  • ‘ሽማግሌዎችን ሹም’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘ሽማግሌዎችን ሹም’
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • የበላይ ተመልካቾችና የጉባኤ አገልጋዮች ቲኦክራሲያዊ በሆነ መንገድ የተሾሙ ናቸው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • የክርስቲያን ጉባኤ አደረጃጀት ምን ይመስላል?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
  • መንጋውን በእረኝነት የሚጠብቁ የበላይ ተመልካቾች
    የይሖዋን ፈቃድ ለማድረግ የተደራጀ ሕዝብ
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ነሐሴ ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ቲቶ 1–ፊልሞና

‘ሽማግሌዎችን ሹም’

ቲቶ 1:5-9

ቲቶ በመጀመሪያው መቶ ዘመን በነበረ የክርስቲያን ጉባኤ ውስጥ ከሚገኙ ወንድሞች ጋር ስብሰባ ሲያደርግ

ቲቶ “በየከተማው ሽማግሌዎችን [እንዲሾም]” ኃላፊነት ተሰጥቶት ነበር። በዛሬው ጊዜ የወረዳ የበላይ ተመልካቾች በጉባኤ ውስጥ ወንዶችን የሚሾሙት ይህን መጽሐፍ ቅዱሳዊ አሠራር መሠረት በማድረግ ነው።

የበላይ አካል

የበላይ አካሉ በመጀመሪያው መቶ ዘመን የነበረውን አሠራር በመከተል፣ ሽማግሌዎችንና የጉባኤ አገልጋዮችን የመሾሙን ከባድ ኃላፊነት ለወረዳ የበላይ ተመልካቾች በአደራ ሰጥቷል።

ወደ ታች የሚያመለክት ቀስት

የወረዳ የበላይ ተመልካቾች

እያንዳንዱ የወረዳ የበላይ ተመልካች በሽማግሌዎች የቀረበለትን የድጋፍ ሐሳብ በጥንቃቄና በጸሎት ከመረመረ በኋላ ብቃቱን የሚያሟሉትን ወንድሞች ይሾማል።

ወደ ታች የሚያመለክት ቀስት

የተሾሙት ሽማግሌዎች

ሽማግሌዎች ከተሾሙ በኋላም እንኳ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከተጠቀሱት ብቃቶች ጋር ተስማምተው ለመኖር ጥረት ማድረጋቸውን መቀጠል ይኖርባቸዋል።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ