የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ኅዳር ገጽ 4
  • እውነት ውስጥ ለመቆየት ብርቱ ተጋድሎ ማድረግ አለብን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እውነት ውስጥ ለመቆየት ብርቱ ተጋድሎ ማድረግ አለብን
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ለእምነት በብርቱ ተጋደሉ”!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1998
  • ከሐዲዎች እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • የዮሐንስና የይሁዳ ደብዳቤዎች ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • እምነትን፣ ምግባርንና ፍቅርን በተመለከተ የተሰጠ ምክር
    መጽሐፍ ቅዱስ—የያዘው መልእክት ምንድን ነው?
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ኅዳር ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | 2 ዮሐንስ 1-13፤ 3 ዮሐንስ 1-14–ይሁዳ 1-25

እውነት ውስጥ ለመቆየት ብርቱ ተጋድሎ ማድረግ አለብን

ይሁዳ 3

አንድ ሰው በጠባብ በር ለመግባት ሲታገል

ኢየሱስ “በጠባቡ በር ለመግባት ከፍተኛ ተጋድሎ አድርጉ” የሚል ማሳሰቢያ ሰጥቷል። (ሉቃስ 13:24) ኢየሱስ የተናገረው ሐሳብ በአምላክ ዘንድ ተቀባይነት ለማግኘት ብርቱ ትግል ማድረግ እንደሚያስፈልገን ይጠቁማል። የኢየሱስ ወንድም ይሁዳም ‘ለእምነት ብርቱ ተጋድሎ አድርጉ’ በማለት በመንፈስ መሪነት ጽፏል። የሚከተሉትን ነገሮች ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ያስፈልጋል፦

  • ከፆታ ብልግና ለመራቅ።—ይሁዳ 6, 7

  • በኃላፊነት ቦታ ላይ ያሉትን ለማክበር።—ይሁዳ 8, 9

  • “እጅግ ቅዱስ” በሆኑት ክርስቲያናዊ ትምህርቶች ላይ ያለንን እምነት ለማጠናከር።—ይሁዳ 20, 21

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ