የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 መጋቢት ገጽ 5
  • ያዕቆብ የሚገባውን በረከት አገኘ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ያዕቆብ የሚገባውን በረከት አገኘ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ያዕቆብና ኤሳው ታረቁ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • የማይመሳሰሉ መንትዮች
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • ያዕቆብ ውርስ አገኘ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 መጋቢት ገጽ 5
ያዕቆብ የኤሳውን ልብሶች ለብሶ እንዲሁም አንገቱና እጆቹ ላይ የፍየል ፀጉር አድርጎ፣ ይስሐቅ የያዕቆብን እጅ ሲዳብስ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፍጥረት 27-28

ያዕቆብ የሚገባውን በረከት አገኘ

27:6-10, 18, 19, 27-29

ይስሐቅ ያዕቆብን የባረከው በረከት ትንቢታዊ ትርጉም ነበረው።

  • ተስፋይቱን ምድር የሚያሳይ ካርታ፤ ካርታው አረንጓዴና ለም የሆነውን የእስራኤልን ምድር ደረቅ ከሆነው የኤዶም ምድር ጋር በንጽጽር ያሳያል

    27:28—ይሖዋ ለያዕቆብ ዘሮች “ወተትና ማር የምታፈሰውን” ለም ምድር ሰጥቷቸዋል።—ዘዳ 26:15

  • 27:29—እስራኤላውያን (የያዕቆብ ዘሮች) ከኤዶማውያን (ከኤሳው ዘሮች) የበለጠ ኃያል ሆነዋል።—ዘፍ 25:23፤ 2ሳሙ 8:14

  • 27:29—ኤዶማውያን ለእስራኤላውያን ጥላቻ ስለነበራቸው ተረግመዋል፤ ከጊዜ በኋላ ደግሞ መላው ብሔር ጠፍቷል።—ሕዝ 25:12-14

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ