የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ሐምሌ ገጽ 2
  • “አሁን በፈርዖን ላይ የማደርገውን ታያለህ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “አሁን በፈርዖን ላይ የማደርገውን ታያለህ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ ማን ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—1993
  • አንድ ክፉ ንጉሥ ግብፅን መግዛት ጀመረ
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
  • ‘ያህ ድነቴ ሆነልኝ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • ቀይ ባሕርን መሻገር
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ሐምሌ ገጽ 2
እስራኤላውያንና እጅግ ብዙ ድብልቅ ሕዝብ ከግብፅ ሲወጡ።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፀአት 6–7

“አሁን በፈርዖን ላይ የማደርገውን ታያለህ”

6:1, 6, 7፤ 7:4, 5

ይሖዋ በግብፅ ላይ መቅሰፍት ከማምጣቱና እስራኤላውያንን ከባርነት ነፃ ከማውጣቱ በፊት፣ ለማድረግ ያሰበውን ነገር ለእስራኤላውያን ነግሯቸዋል። እስራኤላውያን ከዚያ በፊት አይተው በማያውቁት መንገድ የይሖዋን ኃይል ያያሉ፤ ግብፃውያንም የይሖዋን ማንነት ለማወቅ ይገደዳሉ። ይሖዋ የገባው ቃል ሲፈጸም የእስራኤላውያን እምነት ተጠናክሯል፤ ይህም በግብፅ ሳሉ አጋጥሟቸው የነበረውን የሐሰት ሃይማኖት ተጽዕኖ ከአእምሯቸው ለማውጣት ረድቷቸዋል።

ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ዘገባ አምላክ ስለ ወደፊቱ ጊዜ የሰጣቸው ተስፋዎች እንደሚፈጸሙ ያለህን እምነትህን የሚያጠናክረው እንዴት ነው?

ታማኝ የይሖዋ አገልጋዮች ከታላቁ መከራ ሲያልፉ።
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ