የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ሐምሌ ገጽ 8
  • ትሑት ሁኑ—ጉራ አትንዙ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ትሑት ሁኑ—ጉራ አትንዙ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋን ሙሉ በሙሉ ትከተላለህን?
    መጠበቂያ ግንብ—1993
  • ትሑታን ደስተኞች ናቸው
    መጠበቂያ ግንብ—1993
  • ይሖዋን በሙሉ ልብ ተከተሉ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
  • አሥራ ሁለቱ ሰላዮች
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ሐምሌ ገጽ 8

ክርስቲያናዊ ሕይወት

ትሑት ሁኑ—ጉራ አትንዙ

ጉራ መንዛት ወይም ራስን ማወደስ ኩራተኛ እንደሆንን የሚያሳይ ከመሆኑም ሌላ የሚሰማውንም ሰው አያንጽም። መጽሐፍ ቅዱስ “የገዛ አፍህ ሳይሆን ሌላ ሰው ያመስግንህ” የሚል ምክር የሚሰጠው ለዚህ ነው።—ምሳሌ 27:2

የይሖዋ ወዳጅ ሁን—ትሑት ሁን የሚለውን ቪዲዮ ተመልከት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክር፦

  • ሰዎች ብዙ ጊዜ ስለ የትኞቹ ነገሮች ጉራ ይነዛሉ?

  • ካሌብ ለጓደኛው በጉራ የተናገረው ስለ ምንድን ነው?

  • የካሌብ አባት ካሌብን ያስረዳው እንዴት ነው?

  • አንደኛ ጴጥሮስ 5:5 ትሑት እንድንሆን የሚረዳን እንዴት ነው?

ካሌብ ትልቅ ዋንጫ ላይ ቆሞ መሬት ላይ ላለ ጓደኛው በጉራ ሲናገር።
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ