የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb22 ኅዳር ገጽ 7
  • “የአክዓብም ቤት በጠቅላላ ይጠፋል”—2ነገ 9:8

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “የአክዓብም ቤት በጠቅላላ ይጠፋል”—2ነገ 9:8
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ክፉዋ ንግሥት ተቀጣች
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ሀ6-ሀ ሰንጠረዥ፦ የይሁዳና የእስራኤል ነቢያትና ነገሥታት (ክፍል 1)
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ክፉዋ ንግሥት ኤልዛቤል
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ማውጣት የሚቻለው እንዴት ነው?
    ተጨማሪ ርዕሰ ጉዳዮች
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
mwb22 ኅዳር ገጽ 7

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

“የአክዓብም ቤት በጠቅላላ ይጠፋል”—2ነገ 9:8

“የአክዓብም ቤት በጠቅላላ ይጠፋል።” የአክዓብን ቤት የሚያሳይ የጊዜ ሰሌዳ።

የይሁዳ መንግሥት

ኢዮሳፍጥ ነገሠ

911 ዓ.ዓ. ገደማ፦ ኢዮራም (የኢዮሳፍጥ ልጅ፤ የአክዓብና የኤልዛቤል ልጅ የሆነችው የጎቶልያ ባል) ገዢ ሆነ

906 ዓ.ዓ. ገደማ፦ አካዝያስ (የአክዓብና የኤልዛቤል የልጅ ልጅ) ነገሠ

905 ዓ.ዓ. ገደማ፦ ጎቶልያ የንጉሣውያኑን ቤተሰብ በሙሉ በመግደል ሥልጣን ተቆናጠጠች። የልጅ ልጇ የሆነው ኢዮዓስ ብቻ ተረፈ፤ ከዚያም ሊቀ ካህናቱ ዮዳሄ ከእሷ ደብቆ አቆየው።—2ነገ 11:1-3

898 ዓ.ዓ.፦ ኢዮዓስ ነገሠ። ንግሥት ጎቶልያ በሊቀ ካህናቱ በዮዳሄ ተገደለች።—2ነገ 11:4-16

የእስራኤል መንግሥት

920 ዓ.ዓ. ገደማ፦ አካዝያስ (የአክዓብና የኤልዛቤል ልጅ) ነገሠ

917 ዓ.ዓ. ገደማ፦ ኢዮራም (የአክዓብና የኤልዛቤል ልጅ) ነገሠ

905 ዓ.ዓ. ገደማ፦ ኢዩ የእስራኤልን ንጉሥ ኢዮራምንና ወንድሞቹን፣ የኢዮራምን እናት ኤልዛቤልን እንዲሁም የይሁዳን ንጉሥ አካዝያስንና ወንድሞቹን ገደላቸው።—2ነገ 9:14–10:17

904 ዓ.ዓ. ገደማ፦ ኢዩ ንጉሥ ሆኖ መግዛት ጀመረ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ