የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb23 ኅዳር ገጽ 10
  • ንጹሕ አቋምን ለመጠበቅ ፍጹም መሆን አያስፈልግም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ንጹሕ አቋምን ለመጠበቅ ፍጹም መሆን አያስፈልግም
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ንጹሕ አቋማችሁን ጠብቁ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
  • ንጹሕ አቋማችንን ጠብቀን እንመላለስ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንጹሕ አቋምህን መጠበቅህ አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ይሖዋን ምን ያህል እንደምትወዱት ምንጊዜም አሳዩ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
mwb23 ኅዳር ገጽ 10

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

ንጹሕ አቋምን ለመጠበቅ ፍጹም መሆን አያስፈልግም

ኢዮብ በስህተት አምላክን ወቅሶታል (ኢዮብ 27:1, 2)

ኢዮብ ስህተት ቢሠራም ንጹሕ አቋሙን እንደጠበቀ ሊናገር ችሏል (ኢዮብ 27:5፤ it-1 1210 አን. 4)

ንጹሕ አቋምን ለመጠበቅ የሚያስፈልገው ይሖዋን በሙሉ ልብ መውደድ እንጂ ፍጹም መሆን አይደለም (ማቴ 22:37፤ w19.02 3 አን. 3-5)

ከዚህ በፊት የፈጸመውን ስህተት እያሰበ የቆዘመ ወንድም። በኋላ ደስተኛና ልበ ሙሉ ሆኖ ይታያል።

ለማሰላሰል የሚረዳ ጥያቄ፦ ይሖዋ ፍጹም እንድንሆን እንደማይጠብቅብን ማወቃችን ተስፋ እንዳንቆርጥ የሚረዳን እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ