የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w24 ሐምሌ ገጽ 32
  • በትጋት በማጥናት ነቅተህ ጠብቅ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በትጋት በማጥናት ነቅተህ ጠብቅ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2024
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ ለዳንኤል ቃል የገባለት አስደናቂ በረከት
    የዳንኤልን ትንቢት በትኩረት ተከታተል!
  • ከዳንኤል ምሳሌ ተማሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • የዳንኤል መጽሐፍና አንተ
    የዳንኤልን ትንቢት በትኩረት ተከታተል!
  • ከአምላክ ዘንድ የመጣ መልእክተኛ አበረታው
    የዳንኤልን ትንቢት በትኩረት ተከታተል!
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2024
w24 ሐምሌ ገጽ 32

የጥናት ፕሮጀክት

በትጋት በማጥናት ነቅተህ ጠብቅ

ዳንኤል 9:1-19⁠ን አንብብ፤ ከዚያም በትጋት ማጥናት ያለውን አስፈላጊነት ለማስተዋል ሞክር።

አውዱን መርምር። ከዚያ ጥቂት ቀደም ብሎ የትኞቹ ነገሮች ተከስተው ነበር? እነዚህ ነገሮችስ በዳንኤል ላይ ምን ተጽዕኖ አሳድረውበታል? (ዳን. 5:29–6:5) በዳንኤል ቦታ ብትሆን ኖሮ ምን ይሰማህ ነበር?

በጥልቀት ምርምር አድርግ። ዳንኤል የትኞቹን ‘ቅዱሳን መጻሕፍት’ መርምሮ ሊሆን ይችላል? (ዳን. 9:2፤ w11 1/1 22 አን. 2) ዳንኤል የራሱን እና የእስራኤልን ብሔር ኃጢአት የተናዘዘው ለምንድን ነው? (ዘሌ. 26:39-42፤ 1 ነገ. 8:46-50፤ dp 182-184) ዳንኤል ያቀረበው ጸሎት የአምላክን ቃል በትጋት ያጠና እንደነበር የሚያሳየው እንዴት ነው?—ዳን. 9:11-13

ትምህርቱን ለማስተዋል ሞክር። ራስህን እንዲህ እያልክ ጠይቅ፦

  • ‘በዓለም ላይ በሚከሰቱ ነገሮች ትኩረቴ እንዳይከፋፈል ማድረግ የምችለው እንዴት ነው?’ (ሚክ. 7:7)

  • ‘እንደ ዳንኤል የአምላክን ቃል በትጋት ማጥናቴ የሚጠቅመኝ እንዴት ነው?’ (w04 8/1 12-13 አን. 17)

  • ‘ነቅቼ ለመጠበቅ የትኞቹን ርዕሰ ጉዳዮች በግል ጥናቴ ላይ ማካተት እችላለሁ?’ (ማቴ. 24:42, 44፤ w12 8/15 5 አን. 7-8)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ