የግርጌ ማስታወሻ
a ሰለባ ሆኖ የሞተ ሰውን “በሌላ ሰው የተጐዳ ወይም የተገደለ . . . በአንድ ዓይነት ድርጊት፣ ሁኔታ፣ ወኪል ወይም አጋጣሚ የተጐዳ ወይም መከራ የደረሰበት” ብሎ መግለጽ ይቻላል። በሌላ በኩል ግን ሰማዕት የሆነ ሰው “ሃይማኖታዊ መሠረታዊ ሥርዓትን ከመካድ ይልቅ መሞትን የመረጠ . . . አንድን እምነት፣ ዓላማ ወይም መሠረታዊ ሥርዓት ለማስፋፋት በማሰብ የራሱን ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ የሚሠዋ ወይም መከራ የሚቀበልን ሰው ያመለክታል።” — ዘ አሜሪካን ሄሪቴጅ ዲክሽነሪ ኦቭ ዘ ኢንግሊሽ ላንጉዊጅ፣ ሦስተኛ እትም።