የግርጌ ማስታወሻ
a ለምሳሌ ያህል ክርስቲያኖች ከመሆናቸው በፊት ጣዖትን ያመልኩ የነበሩት ሥጋውን መብላትና በአምልኮው መካፈል ምንም ልዩነት እንደሌለው ተሰምቷቸው ይሆናል። ሌላው ሊታሰብበት የሚገባው ጉዳይ ደግሞ በመንፈሳዊ ደካማ የሆኑ ክርስቲያኖች ሁኔታውን በተሳሳተ መንገድ ተረድተው ሊሰናከሉ ይችላሉ።
a ለምሳሌ ያህል ክርስቲያኖች ከመሆናቸው በፊት ጣዖትን ያመልኩ የነበሩት ሥጋውን መብላትና በአምልኮው መካፈል ምንም ልዩነት እንደሌለው ተሰምቷቸው ይሆናል። ሌላው ሊታሰብበት የሚገባው ጉዳይ ደግሞ በመንፈሳዊ ደካማ የሆኑ ክርስቲያኖች ሁኔታውን በተሳሳተ መንገድ ተረድተው ሊሰናከሉ ይችላሉ።