የግርጌ ማስታወሻ
a ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት jw.orgን ተመልከት። በድረ ገጹ ላይ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች > ባለትዳሮች እና ወላጆች በሚለው ሥር የሚከተሉትን ርዕሶች ማግኘት ይቻላል፦ “ለልጆች ተግሣጽ መስጠት” “ልጆች እልኸኛ ሲሆኑ ምን ማድረግ ይቻላል?” “በልጆቻችሁ ልብ ውስጥ የሥነ ምግባር እሴቶችን ትከሉ” እና “በአሥራዎቹ ዕድሜ ላይ ለሚገኙ ልጆቻችሁ ተግሣጽ መስጠት የምትችሉት እንዴት ነው?”