የግርጌ ማስታወሻ
a የዓለም የጤና ድርጅት ለብዙ ጨቅላ ሕፃናት ሞት ምክንያት የሆነውንና በጣም ተስፋፍቶ የሚገኘውን የተቅማጥ በሽታ ማስወገድ የሚቻልበትን መንገድ በተመለከተ ባወጣው መመሪያ መጽሐፍ ላይ እንዲህ ብሏል:- “መጸዳጃ ቤት ከሌለ ከቤት ራቅ ባለና ልጆች በማይጫወቱበት እንዲሁም ደግሞ ውኃ ከምትቀዱበት ቦታ ቢያንስ 10 ሜትር ያህል ርቀት ላይ በሚገኝ ሥፍራ ከተጸዳዳችሁ በኋላ ዓይነ ምድሩን በአፈር ሸፍኑት።”