የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ኢሳይያስ 9:​8–10:​4 ላይ ያሉት አራት የግጥም አንቀጾች ሲሆኑ እያንዳንዳቸው የሚደመደሙት “በዚህም ሁሉ እንኳ ቁጣው አልተመለሰችም፣ ነገር ግን እጁ ገና ተዘርግታ ትኖራለች” በሚለው የማስጠንቀቂያ አዝማች ነው። (ኢሳይያስ 9:​12, 17, 21፤ 10:​4) ይህ የአጻጻፍ ዘይቤ ኢሳይያስ 9:​8–10:​4ን እንደ አንድ “ቃል” አስተሳስሯቸዋል። (ኢሳይያስ 9:​8) የይሖዋ እጅ ‘ገና ተዘርግታ ያለችው’ ለእርቅ ሳይሆን ፍርድ ለመስጠት እንደሆነ ልብ በል።​—⁠ኢሳይያስ 9:​13

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ