የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ኢሳይያስ በስም የጠቀሰው ሜዶንን ብቻ ነው። ይሁን እንጂ በባቢሎን ላይ አብረው የሚነሱት ነገሥታት በርከት ያሉ ሲሆኑ እነርሱም ሜዶን፣ ፋርስ፣ ኤላም እና ሌሎችም ትናንሽ ብሔራት ናቸው። (ኤርምያስ 50:​9፤ 51:​24, 27, 28) በአካባቢው የነበሩት አገሮች ሜዶንንና ፋርስን የሚጠሯቸው “ሜዶን” ብለው ነበር። ደግሞም በኢሳይያስ ዘመን ገናና ኃይል የነበረችው ሜዶን ናት። ፋርስ ኃያል ሆና ብቅ ያለችው በቂሮስ የግዛት ዘመን ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ