የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ተንታኞች “ጋሻውን ቀቡ” የሚለው አነጋገር የሚያመለክተው የቆዳ ጋሻዎች የሚወረወሩትን አብዛኛዎቹን ፍላጻዎች እንዲያንሸራትቱ ሲባል ከውጊያው በፊት በዘይት ይቀቡ የነበረበትን ጥንታዊ ልማድ ነው ይላሉ። ይህ ፍቺ ትክክል ሊሆን ቢችልም ከተማዋ በወደቀችበት በዚያ ዕለት ምሽት ግን ባቢሎናውያን ጋሻቸውን ዘይት በመቀባት ለጦርነት የሚዘጋጁበት ይቅርና የሚዋጉበት ጊዜ እንኳን እንዳልነበራቸው ልብ ሊባል ይገባል!

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ