የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ሰናክሬም ድል ከተደረገ በኋላ የአካባቢው ብሔራት ወርቅ፣ ብርና ሌሎችንም ውድ ነገሮች በስጦታ መልክ ለሕዝቅያስ አምጥተውለታል። በ⁠2 ዜና መዋዕል 32:​22, 23, 27 ላይ “ለሕዝቅያስም እጅግ ብዙ ሀብትና ክብር” እንደሆነለትና “በአሕዛብ ሁሉ ፊት ከፍ ከፍ” እንዳለ እናነባለን። ይህ ስጦታ ምናልባት ለአሦራውያን ግብር በሰጠበት ጊዜ አራቁቶት የነበረውን ግምጃ ቤቱን ለማሟላት ሳያስችለው አልቀረም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ