የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ኢሳይያስ የተናገረው የይሖዋን መንገድ ስለ ማዘጋጀት ነው። (ኢሳይያስ 40:​3) ወንጌሎች ደግሞ ይህንኑ ትንቢት የሚጠቅሱት መጥምቁ ዮሐንስ ለኢየሱስ ክርስቶስ መንገድ በማዘጋጀት ካከናወነው ሥራ ጋር በማያያዝ ነው። የክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎችን በመንፈስ አነሳሽነት የጻፉት ሰዎች ትንቢቱን በዚህ መልክ የተጠቀሙበት ኢየሱስ አባቱን ስለሚወክልና በእርሱም ስም ስለመጣ ነው።​—⁠ዮሐንስ 5:​43፤ 8:​29

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ