የግርጌ ማስታወሻ
a ኢሳይያስ የተናገረው የይሖዋን መንገድ ስለ ማዘጋጀት ነው። (ኢሳይያስ 40:3) ወንጌሎች ደግሞ ይህንኑ ትንቢት የሚጠቅሱት መጥምቁ ዮሐንስ ለኢየሱስ ክርስቶስ መንገድ በማዘጋጀት ካከናወነው ሥራ ጋር በማያያዝ ነው። የክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎችን በመንፈስ አነሳሽነት የጻፉት ሰዎች ትንቢቱን በዚህ መልክ የተጠቀሙበት ኢየሱስ አባቱን ስለሚወክልና በእርሱም ስም ስለመጣ ነው።—ዮሐንስ 5:43፤ 8:29