የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

c “ተመታ” ተብሎ የተተረጎመው የዕብራይስጥ ቃል ከሥጋ ደዌ ጋር በተያያዘም ይሠራበታል። (2 ነገሥት 15:​5 አ.መ.ት ) ምሁራን እንደሚሉት አንዳንድ አይሁዳውያን መሲሑ በሥጋ ደዌ ይመታል የሚለውን አስተሳሰብ ያመነጩት በ⁠ኢሳይያስ 53:​4 ላይ ተመርኩዘው ነው። የባቢሎናውያን ታልሙድ ይህን ጥቅስ መሲሑን ለማመልከት የተጠቀመበት ሲሆን “በሥጋ ደዌ የተያዘው ምሁር” ሲል ጠርቶታል። ዱዌይ ቨርሽን የተባለው የካቶሊክ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም በላቲኑ ቩልጌት ላይ የሰፈረውን ሐሳብ በማንጸባረቅ ይህን ጥቅስ “በሥጋ ደዌ እንደተያዘ አድርገን ቆጠርነው” ሲል ተርጉሞታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ