የግርጌ ማስታወሻ
d ‘እርሱም የቀደመውን ዘመን አሰበ’ የሚለው አገላለጽ የቀድሞውን ዘመን ያሰበው ይሖዋ እንደሆነ ያመለክታል ብሎ መደምደም አይቻልም። ቀጥሎ የሰፈሩት ቃላት የይሖዋን ሳይሆን የአምላክን ሕዝብ ስሜት የሚገልጹ ናቸው። በመሆኑም ሶንሲኖ ቡክስ ኦቭ ዘ ባይብል ይህን አገላለጽ “ሕዝቡም የቀደመውን ዘመን አሰቡ” ሲል ተርጉሞታል።
d ‘እርሱም የቀደመውን ዘመን አሰበ’ የሚለው አገላለጽ የቀድሞውን ዘመን ያሰበው ይሖዋ እንደሆነ ያመለክታል ብሎ መደምደም አይቻልም። ቀጥሎ የሰፈሩት ቃላት የይሖዋን ሳይሆን የአምላክን ሕዝብ ስሜት የሚገልጹ ናቸው። በመሆኑም ሶንሲኖ ቡክስ ኦቭ ዘ ባይብል ይህን አገላለጽ “ሕዝቡም የቀደመውን ዘመን አሰቡ” ሲል ተርጉሞታል።