የግርጌ ማስታወሻ
a ከንፈር ብዙውን ጊዜ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በምሳሌያዊ ሁኔታ ንግግርን ወይም ቋንቋን ለማመልከት ስለሚሠራበት “ከንፈሮቼ የረከሱ” የሚለው አገላለጽ ተስማሚ ነው። ፍጽምና የጎደላቸው ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ ኃጢአት የሚሠሩት በአንደበት አጠቃቀማቸው ነው።—ምሳሌ 10:19፤ ያዕቆብ 3:2, 6
a ከንፈር ብዙውን ጊዜ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በምሳሌያዊ ሁኔታ ንግግርን ወይም ቋንቋን ለማመልከት ስለሚሠራበት “ከንፈሮቼ የረከሱ” የሚለው አገላለጽ ተስማሚ ነው። ፍጽምና የጎደላቸው ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ ኃጢአት የሚሠሩት በአንደበት አጠቃቀማቸው ነው።—ምሳሌ 10:19፤ ያዕቆብ 3:2, 6