የግርጌ ማስታወሻ
g ሳኦል ከዚህ ጊዜ አንስቶ ጳውሎስ ተብሎ መጠራት ጀመረ። አንዳንዶች ሳኦል በሮማዊ ስሙ መጠራት የጀመረው ለሰርግዮስ ጳውሎስ ክብር ሲል እንደሆነ ይናገራሉ። ይሁን እንጂ ቆጵሮስን ለቅቆ ከሄደ በኋላም በዚህ ስም መጠራቱን መቀጠሉ ከዚህ የተለየ ምክንያት እንዳለ የሚጠቁም ነው፤ አዎ፣ ጳውሎስ “ለአሕዛብ [የተላከ] ሐዋርያ” ስለሆነ በሮማዊ ስሙ ለመጠራት መርጧል። ምናልባት ሌላው ምክንያት ደግሞ ሳኦል ከሚለው የዕብራይስጥ ስሙ ጋር የተያያዘ ይሆናል፤ የዚህ ስም ግሪክኛ አጠራር መጥፎ መልእክት ከሚያስተላልፍ አንድ የግሪክኛ ቃል ጋር በጣም ይመሳሰላል።—ሮም 11:13