የግርጌ ማስታወሻ
d አንዳንዶች እንደሚሉት ከሆነ ጳውሎስ ሊቀ ካህናቱን ያላወቀው አጥርቶ የማየት ችግር ስለነበረበት ሊሆን ይችላል። ወይም ደግሞ ለረጅም ጊዜ በኢየሩሳሌም ስላልነበረ በወቅቱ ያለው ሊቀ ካህናት ማን እንደሆነ አላወቀ ይሆናል። አሊያም ብዙ ሰው ስለነበር እንዲመታ ትእዛዝ የሰጠው ማን እንደሆነ መለየት ስላቃተው ሊሆን ይችላል።
d አንዳንዶች እንደሚሉት ከሆነ ጳውሎስ ሊቀ ካህናቱን ያላወቀው አጥርቶ የማየት ችግር ስለነበረበት ሊሆን ይችላል። ወይም ደግሞ ለረጅም ጊዜ በኢየሩሳሌም ስላልነበረ በወቅቱ ያለው ሊቀ ካህናት ማን እንደሆነ አላወቀ ይሆናል። አሊያም ብዙ ሰው ስለነበር እንዲመታ ትእዛዝ የሰጠው ማን እንደሆነ መለየት ስላቃተው ሊሆን ይችላል።