የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ዳዊት በአካባቢው የነበሩትን ባለርስቶችና መንጎቻቸውን ከጥቃት መጠበቅን ይሖዋ አምላክን እንደማገልገል አድርጎ ሳይቆጥረው አልቀረም። በዚያ ዘመን የአብርሃም፣ የይስሐቅና የያዕቆብ ዝርያዎች በዚያ አካባቢ እንዲኖሩ የይሖዋ ዓላማ ነበር። በመሆኑም ይህን አካባቢ ከባዕድ አገር ወራሪዎችና ዘራፊዎች ጥቃት መጠበቅ ለይሖዋ የሚቀርብ ቅዱስ አገልግሎት እንደሆነ ተደርጎ ይታይ ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ