የግርጌ ማስታወሻ
c ወጣቱ አገልጋይ ናባልን ለመግለጽ የተጠቀመበት ሐረግ ቃል በቃል ሲተረጎም “የቤልሆር (የከንቱነት) ልጅ” የሚል ፍቺ አለው። ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህን ዓረፍተ ነገር ሲተረጉሙ ናባል “ማንንም የማይሰማ” ሰው መሆኑን የሚያሳይ መግለጫ የሚጨምሩ ሲሆን ይህም “ለእሱ መናገር ምንም ዋጋ የለውም” ወደሚል መደምደሚያ ያደርሳል።
c ወጣቱ አገልጋይ ናባልን ለመግለጽ የተጠቀመበት ሐረግ ቃል በቃል ሲተረጎም “የቤልሆር (የከንቱነት) ልጅ” የሚል ፍቺ አለው። ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህን ዓረፍተ ነገር ሲተረጉሙ ናባል “ማንንም የማይሰማ” ሰው መሆኑን የሚያሳይ መግለጫ የሚጨምሩ ሲሆን ይህም “ለእሱ መናገር ምንም ዋጋ የለውም” ወደሚል መደምደሚያ ያደርሳል።