የግርጌ ማስታወሻ
c አንድ ምሁር እንደተናገሩት እዚህ ጥቅስ ላይ “ያሰበውን” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል “አስቀድሞ መወሰን የሚል ሐሳብ ያስተላልፋል።” አክለውም “መስጠት በማንኛውም ጊዜ ደስታ የሚያስገኝ ቢሆንም ስጦታው አስቀድሞ የታሰበበትና ዝግጅት የተደረገበት ሊሆን ይገባል” ብለዋል።—1 ቆሮ. 16:2
c አንድ ምሁር እንደተናገሩት እዚህ ጥቅስ ላይ “ያሰበውን” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል “አስቀድሞ መወሰን የሚል ሐሳብ ያስተላልፋል።” አክለውም “መስጠት በማንኛውም ጊዜ ደስታ የሚያስገኝ ቢሆንም ስጦታው አስቀድሞ የታሰበበትና ዝግጅት የተደረገበት ሊሆን ይገባል” ብለዋል።—1 ቆሮ. 16:2